Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በወየኔ ባለስልጣናት እና ባንዳዎች ላይ የሚወስደውን እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተነገረ

የአበኞች ግንቦት 7 ቀደም ሲል በገለፀው መሰረት ሁለገብ የትግል ስልት በመጠቀም በወየኔ ባለስልጣናት እና ባንዳዎች ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን የዚህ አካል የሆነ እርምጃ ዛሬ መጋቢት 29 ለሊት 11:20 ሲሆን ነጋሲ በተባለው የህውሐት ደህንነት ላይ በጎንደር ከተማ ቀበሌ 17 በሚገኘው መኖሪያ ቤት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የጎንደርን ህዝብ በጅምላ ለመጉዳት የተደረገ ሴራ

በቅርብ በሚገኘው በዳባት ወረዳ የአጅሬ ጃኖራ ላይ በህፃናት ላይ የደረሰውን እልቂት እናስታውሳለን። በአንድ የክትባት ብልቃጥ የተወጉት አስራ አራት ህፃናት የታመሙ ሲሆን አራቱ ወድያው እንዲሞቱ ሆኗል ቆይቶ አምስተኛው ህፃን የሞተ መሆኑን ካሁን ቀደም መዘገባችን ይታወሳል፡፡ በወቅቱም ህፃናቱን ህክምና ማድረስ አለመቻሉ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ህወሓት የፌስቡክ ወታደሮችን ለማሰልጠን ከመቀለና ሌሎች የትግራይ ከተሞች እየመለመለ ነው ተባለ

መመልመያ መስፈርት የትውልድ አከባቢ፣ ከባለስልጣን ጋር ያላቸው የዝምድና ቅርበት፣ ባጠቃላይ የፖለቲካ ታማኝነት ነው። ሰልጣኞቹ ቁሳዊ ጥቅም ያገኛሉ፣ በየደረጃው ስልጣን ይሰጣቸዋል፣ የደህንነት መስሪያቤት አባል ይሆናሉ። ከስልጠና በኋላ … ህወሐትን የሚቃወሙ ሰዎችን (በማህበራዊ ሚድያ በኩል) ይሳደባሉ፣ ያሸማቅቃሉ።...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሱዳን ወታደሮች ወያኔን ለመርዳትና የነፃነት ሀይሎችን ለመውጋት ኢትዮጵያ ገቡ!

በሰሜን ኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣው ወያኔ የባርነት እረገጣ ያስመረረው ህዝብ በጉበዝ አለቃ እራሱን አደራጅቶ ድር ቤቴ ብሎ ጫካ ከገባበት ቀን አንስቶ የተለያዩ ጥቃቶችን በአገዛዙ ላይ ሲያደርስ ቆይታል፥፣ የአካሄዱንም አድማስ በማስፋት ቀንደኛ የሆኑትን ያገዛዙ ባለስልጣኖችን በህዝብ ላይ የመከራ ቀንበር ጥለው የተደላደለ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በደቡብ ወሎ ኩታበር የወረዳ መሥሪያ ቤቶችና የብአዴን ጽ/ቤት መቃጠላቸው ተነገረ

በደቡብ ወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ በአንድ ግቢ ውስጥ የሚገኙት የወረዳው ምክር ቤት፣ ማዘጋጃ ቤትና የብአዴን ጽ/ቤቶች የእሳት ቃጠሎ ደርሶባቸዋል፡፡ መጋቢት 26 ለ27 ሌሊት 2009 ዓ.ም ሦስቱም በአንድ ግቢ ውስጥ ያሉ መሥሪያ ቤቶች እንዲቃጠሉ መደረጋቸውን የተናገሩት ምንጮች ሁሉም በጋራ የሚጠቀሙበት መዝገብ ቤቱ ሙሉ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

‹‹ታስሬ ስንቅ አላቀበለችኝም›› በማለት እናቱን የገደለው በእስራት ተቀጣ

ነዋሪነቱ ምስራቅ ሀረርጌ ዞን ኮምቦልቻ ወረዳ ቡርቃ ነገያ ቀበሌ ገ/ማህበር ቡሎ መንደር ውስጥ ነዋሪ የሆነው ባሩዲን አብዲላሂ ሀሰን ቀደም ሲል በሰው አካል ላይ ጉዳት ማድረስ ወንጀል ተከሶ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተሰጥቶት ምስራቅ ሀረርጌ ዞን ማረሚያ ቤት ታስሮ ይቆያል:: በደተጋጋሚ ጊዜ የምበላው ምግብ እንድታመጣልኝ እና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

“በቂሊንጦ ቃጠሎ ወቅት ጠባቂዎች ወደ እስረኞች ተኩሰዋል”–ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን

ነሐሴ 28/2008 ዓ.ም. በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በደረሰው የእሳት ቃጠሎና ለደረሰው ጉዳት የማረሚያ ቤቱ አስተዳደር አባላት በሕግ እንዲጠየቁ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ የፍትሕና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሪፖርት አቅርቧል። በአተት በሽታ ምክኒያት ምግብ ከውጭ አይገባም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

እናተ ሸክማችሁ የቀለለባችሁ …እንዳትጥሉት ! ! (አሌክስ አብርሃም)

እንዴት ናችሁ ጓዶች ?. . . እኔ ሰላም ነኝ ! ሆሳእና እንዴት ነበር ?. . . እሱማ እንዴት ይሆናል ያው ወደቀልባችሁ መለስ ብላችሁ ደግ ደጉን ስትለጥፉ አይቻለሁ ! እኔ የምላችሁ እንደው የሆሳእናን ነገር እያሰብኩ የሆነ ነገር ትዝ ብሎኝኮ ለምን አንጫዋወታትም ብየ አሰብኩ ! ይወራ አይደል . . .? ለነገሩ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ባንኮች ከሰሜን ኮሪያ መንግስት ጋር ንኪኪ ላላቸው ዘራፊዎች መጋለጣቸው ተዘገበ

Filed under: NEWS Tagged: Addis Ababa, Africa, African Commission on Human and Peoples' Rights, human-rights

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

አርበኞች ግንቦት7 ፣ መጋቢት 28 ቀን 2009 ዓም የሱዳን ታርጋ ያለው መኪና ላይ ጥቃት አደረሰ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተደጋጋሚ ጥቃቶችን መፈጸሙን የሚገልጸው አርበኞች ግንቦት7 ፣ መጋቢት 28 ቀን 2009 ዓም ከሱዳን ተነስቶ ወደ ጎንደር በማቅናት ላይ የነበረ የሱዳን ታርጋ ያለው መኪና ላይ በፈጸመው ጥቃት የመኪናውን ከፊል አካል ማቃጠሉን ገልጿል። ጥቃቱ የተፈጸመው የመከላከያ ሰራዊት ካምፕ ካለበት አካባቢ ነው።...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰሜን ኮሪያ የኢትዮጵያን እና የሌሎች አገራትን ባንክ ብርበራ (Hack) ማድረጓ ታወቀ

የሩሲያዉ የሳይበር ጥበቃዉ ተቋም ባወጣዉ ራፖርት ሰሜን ኮሪያ የአገራትን ባንኮች አገራቱ ሳያዉቁ እየበረበረች እንደሆነ አስታወቀ። ይኸዉ የሳይበር ደህንነት ጥበቃ ተቋም ባወጣዉ ራፖርት ናይጄሪያ፤ ኢትዮጵያ፤ ጋቦን፤ ኢራቅ፤ ኬንያ እና ሌሎች 13 አገራትን ያካተተ ብርበራ ማድረጓን አያይዞ ገልጿል። የሳይበር ደህንነት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በደቡብ ኢትዮጵያ የተለያዩ ቦታዎች የአርበኖች ግንቦት 7 አባላት የትግል ጥሪ ወረቀቶችን በተኑ።

በትናትናው ዕለት በተቀናጀ መንገድ በአንድ ቀን በተለያዩ ቦታዎችች ተመሳሳይ መልዕልክት ያላቸው በራሪ ወረቀቶች ተበተኑ፤ ጥቂቶችም በግድግዳዎችና ፓሎች ላይ ተለጠፉ። በሐዋሳ መናኸርያ አካባቢ፣ዩኒቨርስቲ ዋናው ግብ ፊት ለፊት፣ አግሪ ግብ ፊት ለፊት አከባቢ ፣ T T C አካባቢ ፤ በወላይታ ዞን ወላይታ ከተማ አጀፊ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኦብነግ ከሶማሊ ልዩ ሃይልና ከመከላከያ ጋር መዋጋቱ ተዘገበ

ኦጋዴን ኒውስ ኤጀንሲ እንደዘገበው ከሁለት ቀናት በፊት በመከላከያ ሰራዊት በሚደገፈው የሶማሊ ልዩ ሃይልና በኦጋዴን ነጻ አውጭ ድርጅት መካከል በደጋሃቡር አውራጃ፣ በብርቆት ወረዳ ልዩ ስሙ ሊዲለይ በሚባል ስፍራ ላይ በተደረገ ውጊያ 3 አዛዦችን ጨምሮ 17 ወታደሮች መገደላቸውን የአይን እማኞችን ጠቅሶ ዘግቧል። 21...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ይርጋለም ከተማ በርካታ የመንግስት ሰራተኞች ታሰሩ

በደቡብ ክልል ይርጋለም ከተማ ከ15 በላይ የፋይናንስና የማዘጋጃ ሰራተኞች በሙስና በሚል ተሰብስበው ታስረዋል። እርምጃው የተወሰደው በቅርቡ በክልሉ የተካሄደውን ግምገማ ተከትሎ ነው። የድርጅተ ሰራተኞች እንደገለጹት በሙስና የተዘፈቁት ዋናዎቹ አመራሮች ሆነው እያለ እነሱን ወደ ሌሎች ቦታዎች በማዛወር፣ ከጉዳዩ ጋር ምንም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በዋልድባ ገዳም ላይ ህወሓት ያደረገው ምስጢራዊ ስብሰባ እና ገዳሙን ለማፍረስ ያደረጋቸው እኩይ ተግባራት

ገብረመድህን አርአያ 18 ኤፕሪል 2017 የዋልድባ ገዳም በህዋሓት መሪዎች በዓይነ ቁራኛ የወደቀው ገና ትገሉ እንደተጀመረ ነው። የዋልድባ ገዳም የህወሓት መሪዎች እንዲወድም ሃሳብ ያቀረቡት በ1973 መጨረሻ አካባቢ ሲሆን፣ አቅማራ ተብሎ በሚጠራ ቦታ በውቅቱ የህወሓት መናኸሪያ ነበር። በተመቤን ውስጥ የሚገኘው ቦታ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ቁጭት ያስከተለው ባለቤት አልባው ጉዳይ

በሰሜን ጎንደር ነፍጥ ያነሱትን የገበሬ ጎበዝ አለቆችን እና የቤተ ሰቦቻቸውን ስልክ ቁጥርና አድራሻቸውን በውጭ ሀገር ሁነው ለአማራው እንታገላለን የሚሉት ቲኒሽ ሳንቲም ይልኩና ሳንቲም ከተቀበሉ በኋላ ወዲያውኑ ይታፈናሉ ይገደላሉ ።

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ወያኔ የመንግስት ባንኮችን በመላው አገሪቷ እያራቆተ ነው።

በኦሮምያና አማራ ክልሎች የተነሳውን ህዝባዊ አመጽ ተከትሎ በአገሪቱ የሚታየው የውጭ ምንዛሬ እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ በመቀነሱ ፋብሪካዎች ድርጅቶቻቸውን እስከመዝጋት እየደረሱ ነው። የአገሪቱን የፋይናስ ስርዓት በተገቢው መንገድ ይመራል ተብሎ የተቋቋመው ብሄራዊ ባንክ ለንግድ ባንክ ከግል ባንኮች በተለየ የሚሰጠው የዶላር...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በአክራኢ ወያኔ ሚዲያዎች የተጀመረው መከፋፈል

ባለተለመደ ሁነታ የገዥው ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች የሚያስተዳድሩ መገናኛ አውታሮች በዘገባ መረጃዎች ላይ 2ጽንፍ ይዘው ስከራከሩ በቅርብ ጊዜያት ተስተውሏል። 1. በሶማለና በኦሮሚያ ክልሎች መካከል በተነሳው ግጭት አይጋ ፎረም፣ ትግራይ ኦንላይንና ጅግጅጋ ሄራልድ የተባሉ አፈ ቀላጠዎች የችግሩ ፈጣሪ ኦህደድ ነው የሚል...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በፒያሳ ከ10 ሺ በላይ የሚሆኑ ነዋሪዎች ለመልሶ ልማት ከመኖሪያ ቀያቸው ሊነሱ መሆኑ ተገለጸ

በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ ፒያሳ ሰራተኛ ሰፈር ተብሎ በሚጠራ አካባቢ የሚኖሩ 10ሺ ነዋሪዎች ለመልሶ ልማት ከመኖሪያ ቀያቸው ሊነሱ መሆኑ ተገለጸ። ከተቆረቆረ ረጅም ጊዜ እንደሆነ በሚነገርለት በዚሁ አካባቢ በርካታ በቅርስነት መፍረስ የሌለባቸው ህንጻዎች ያሉ ሲሆን፣ የከተማዋ ነዋሪዎችና የታሪክ ምሁራን የአዲስ አበባ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የተመድና የአውሮፓ ህብረት በአገሪቱ የተፈጸሙ ግድያዎችን ለማጣራት ያቀረበውን ጥያቄ የወያኔ መንግስት ሳይቀበለው ቀረ

ሁለቱ አለም አቀፍ ተቋማት ማለትም የተባበሩት መንግስታት ድርጅትና የአውሮፓ ህብረት ባለፈው አመት በኦሮሚያ ክልል ተቀስቅሶ ከነበረው ህዝባዊ ተቃውሞ ጋር በተገናኘ የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች የሃይል ዕርምጃ በመውሰድ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መፈጸማቸውን ሲገልጹ ቆየተዋል። ይኸው የጸጥታ ሃይሎች ግድያና የሰብዓዊ መብት...

View Article
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live