በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በገንዘብ ድጋፍ የሚያደርላቸው ግለሰቦችና አካላት በአሜሪካ ፍ/ቤቶች በኢትዮጵያውያን ተቋማት ግለሰቦች ላይ የመሰረቱት ክስ የቀጠለ ቢሆንም፣ እንደተለመደው በዚሁ ሳምንት ውድቅ መደረጉ ያበሳጫቸው አንድ ዲፕሎማትም በአደባባ ዘለፋ ሲያካሄዱ ተደምጠዋል። በኢሳት የቀድሞ ማኔጂንግ ዳይረክተር አቶ ነዓምን ዘለቀ እና በኢሳት ጋዜጠኛ ካሳሁን ይልማ ላይ የተመሰረተው ክስ በቨርጂኒያ ግዛት አሌክሳንድሪያ ከተማ ፍ/ቤት በሳምንቱ መጀመሪያ ውድቅ […]
