በደቡብ ወሎ ዞን ሀይቅ ከተማ በተለምዶ ቢሻናቆ እሞባል አካባቢ ትናንት አርብ ጧት 3:00 ሰአት አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ የሁለት ሰው ህይወት ጠፋ:: አደጋው የደረሰው ንብረትነቱ የቱርክ የያፒ መርከዚ የሆነ የሲሚንቶ ማቡኪያ ማሽን መኪና ከወደ ደሴ አቅጣጫ ሲመጣ መንገድ በመሳት በራሱ መስመር ሲጓዝ የነበረ ባጃጂን በመገጨት የባጃጁ ሹፌርና በግሩ ሲጓዝ የነበረ ሰው ወዳው ህይወታቸው አልፏል:: ሟቾቹ […]
