ኦባንግ ሜቶ በመኪና አደጋ ከሞት መትረፉ ተነገረ
ኦባንግ ሜቶ በሁሉም ስፍራ፣ በየትኛውም አጋጣሚ ለሚፈልጋቸው ሁሉ “አለሁ” የሚሉ ኢትዮጵያዊ ናቸው። ዘረኝነትን፥ ዘውገኝነትን፥ ጎሠኝነትን አጥብቀው ይዋጋሉ። ይጸየፉታል። ከዘር ቆጠራና ከቂም የጸዳች ኢትዮጵያን ማየት ህልማቸውና የመጨረሻ ግባቸው ነው። ሰብዓዊነት ለአፍታም ከአንደበታቸው የማይለይ፣ በሚያውቋቸው ሰዎች ሁሉ...
View Articleአርበኞች ግንቦት ሰባት በህወሃት መከላከያ ጥበቃ እየተደረገለት አመልድ የመስኖ ፕሮጀክት ዋና መጋዘን አቃጠልኩ አለ
አርበኞች ግንቦት ሰባት የጀመረውን ትግሉን ይበልጥ በማስፋትና በማጠናከር በህወሃት መከላከያ የሚጠበቀውን በሰሜን ጎንደር ዞን ደንቢያ ወረዳ ጎርጎራ ከተማ ያለዉ የአመልድ የመስኖ ፕሮጀክት ዋና መጋዘን እና ጽ/ቤት ሙሉ በሙሉ ጋይቷል። በዛሬው ቀን ሚያዝያ 24/ 2009 ከጠዋቱ 4፡00 ሲሆን በከፍተኛ ጥበብና ስልት ወደ...
View Articleከ7 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን መራባቸው በተነገረ በሳምንት 200 የሚሆኑ አዳዲስ ታንኮች ኢትዮጵያ መግባታቸውን አነጋገረ
ሚያዚያ 24 ቀን 2009 ዓም ጠዋት በርካታ ቁጥር ያላቸው አዳዲስ ታንኮችን የጫኑ ተሽከርካሪዎች ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውን ሾፌሮች ገልጸዋል። በጅቡቲ ወደብ 200 የሚሆኑ አዳዲስ ታንኮች የተራገፉ መሆኑን የሚገልጹት የአይን እማኞች፣ ከእነዚህ መካከል የተወሰኑትን ታንኮች የጫኑ ሎቤድ መኪኖች ወደ ደብረዘይት...
View Articleህዝብ አትግደሉን እያለ ይጮሃል እነሱ የባቡር መስመር ዝርጋታችን ተጓተተብን እያሉ ይቀዉጡታል
ስለ እነዚህ ሰዎች ሳስብ አንዳንዴ ያስቀኛል:: እረ በደንብ ላሰበዉ ሰዉ ሁሉ ያስቃሉ:: ህሊና ቢስነታቸዉ እና አይናዉጣነታቸዉ:: የኢትዮጵያ ህዝብ በአጠቃላይ አትግደሉን: የመኖር ህልዉናችንን አክብሩልን: በሀገራችን ላይ እንደ ሰዉ እንኑር: ብንራብም ብንጠማም ያፈራንዉን ንብረት ባይኖርም እንደ ዜጋ ከምንኖርበት ቦታ...
View Articleየአዲስ አበባ የታክሲ ሾፌሮች አመጽ ቀስቃሽ የታክሲ ጥቅሶችን በአስቸኳይ እንዲያነሱ በኮማንድ ፖስት መታዘዙ ተነገረ
ካለፈው ሳምንት ሚያዚያ 11 ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት ስቴዲየም በሚገኘው የመንገዶች ባለሥልጣን አዳራሽ ከወያኔ ሰዎች ጋር እየተወያዩ የሚገኙት ባለ ኮድ አንድ የታክሲ ሾፌሮች በቁጥር ከ5ሺ ይልቃሉ ተብላል፡፡ ውይይቱ የተዘጋጀው በአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣንና በኮማንድ ፖስቱ ሲሆን አዲስ የወጣውን የመንገድ...
View Articleየቂሊንጦ ተከሳሾች በፍርድ ቤት “ረሽኑን “ማለታቸው ተነገረ
የፌዴራሉ ከፍተኛው ” ፍርድ ቤት ” ከቂሊንጦ ወህኒ ቤት ቃጠሎ ጋር በተያያዘ ክስ የቀረበባቸውን የ38 ሰዎች ቃል ለመስማት ተሰይሟል ። በችሎቱ የስዊድን አምባሳደርን ጨምሮ ዲፕሎማቶችና የታሳሪዎቹ ቤተሰቦች ታድመዋል ።እስረኞቹ ድርጊቱን አለመፈፀማቸውን በመግለፅ በወህኒ ቤቱ ኃላፊዎች የተፈፀመባቸውን ኢሰብአዊ ድርጊት...
View Articleየነፃነት ሃይሎች ድንገተኛ ጥቃቶች እየሰነዘሩ ከፍተኛ ኪሳራ እያደረሱ ነው ተባለ
የነፃነት ሃይሎችን ወታደራዊ ና የተጠና ስልታዊ የደፈጣ ጥቃት መቆጣጠር ያቃተው የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ዘረኛ ቡድን በድንበር አካባቢ የነፃነት ሃይሎችን የደፈጣ ጥቃት ለመቆጣጠር ባለመቻሉ ወደ ድንበር አካባቢ ተጨማሪ ጦር ያስጠጋ ሲሆን ለሱዳን ተቆርሶ በተሰጠው የኢትዩጲያ መሬት ላይ ከሱዳን ወታደሮች ጋር በመሆን...
View Articleጥቂት ስለአርበኞች ግንቦት 7 ተዋጊ አርበኛ ሃና – ከጋዜጠኛ መሳይ መኮንን
የማህሌትንና የኤዶምን ከህወሀት ማጎሪያ እስር ቤት ነጻ መሆን ውስጤ የፈጠረውን ደስታ እያጣጣምኩ እያለ ድንገት በትዝታ አምስት ወራት ወደ ሁዋላ ሄድኩኝ- -ከኤርትራ በረሃ:: ይህቺን ኢትዮጵያን ከህወሀት እስር ቤት ነጻ ለማውጣት ብረት ያነሳችውን እህታችንን ላስተዋውቃችሁ:: አርበኛ ሀና ትባላለች:: የ23 ዓመት ወጣት...
View Articleአሜሪካ ለአለም አቀፍ ድጋፍ በምትሰጠው የገንዘብ ድጎማ ላይ ያስተላለፈችው የበጀት ቅነሳ፣ ኢትዮጵያ 3 billion...
ሃገሪቱ በተያዘው ሳምንት ባቀረበችው የ2017/2018 በጀት እቅድ በአለም አቀፍ የእርዳታ ላይ የ31 በመቶ አካባቢ ቅናሽ ማድረጓን ዘኢስት አፍሪካን የተሰኘ ጋዜጣ ዘግቧል። በዚሁ የአሜሪካ ዕርምጃ ኢትዮጵያና ዩጋንዳ ከአፍሪካ ዋነኛ ተጎጂ መሆናቸው ታውቋል። የኢትዮጵያ መንግስት በቀጣዩ የአሜሪካ በጀት አቅድ የ132...
View Articleበፍትህ ሳምንት ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ በሽብር ክስ ተጨናንቆ ዋለ!!!
ከ2006 ዓ.ም ጀምሮ በፌደራል ዓቃቢ ህግ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው በቅሊንጦ እስር ቤት ጉዳያቸውን እየተከታተሉ ያሉት በእነ አቶ ጌታቸው መኮነን መዝገብ የተከሰሱት 13 ተከሳሾች በድጋሜ ተቀጠሩ፡፡የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት በስራ መደራረብ ምክንያት በፊት በተሰጠው ቀጠሮ መሰረት አልመረመረክቱትም...
View ArticleMay 22 በስዊዘርላድ ጄኔቫ የተባበሩት መንግስታት ዋና መስሪያ ቤት ፊት ለፊት ታላቅ አውሮፖ አቀፍ ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል
Aseged Tamene ታላቅ አውሮፓ አቀፍ ሰላማዊ ሰልፍ የወያኔ ተወካይ የሆነው ቴውድሮስ አድሀኖም ለ WHO መሪነት የሚያደርገውን ምርጫ በመቃወም ታላቅ: ሰላማዊ ሰልፍ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ May 22 ይደረጋል። ይህን የገዳይ ተወካይ ህዝቡን በቆሻሻ ክምር እሚገድል የአለም: የጤና ድርጅት ተወካይ ሊሆን አይችልም...
View Articleየህወሃት ደህንነቶች በአዲስ አበባ ቦምብ ለማፈንዳት እያሴሩ ነው
በህወሃት ሥርዓቱ ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለማስቆም ወይም የሕዝቡን ስሜት ለማስቀየር መወሰድ በሚገባቸው እርምዳዎች ላይ ምክክር ሲደረግበት መቆየቱን ከደህንነቱ መሥሪያ ቤት የሾለከው መረጃ ያመለክታል። በዚሁ የሴራ ስብሰባ ላይ ለደህንነት መሥሪያ ቤቱ ስጋት መባባስ ውጫዊ ምክንያቶችም መኖራቸው በስፋት ተነስቷል።...
View Articleየምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ገበሬዎች የተገፈፉትን መሣሪያ አስመለሱ፤
በሰሜን ሸዋ ዞን በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ መልካ ጅሎ አሞራ ቤት በተባለው አካባቢ የአገዛዙ ወታደሮች ሚያዚያ 16 ቀን 2009 ዓ.ም በአልታሰበ ሰዐት መጥተው 27 የክላሽንኮፍ መሣሪያዎችን መግፈፋቸው የሚታወስ ነው፡፡ የመሣሪያ ገፈፋው ከፍተኛ የሆነ የገበሬዎችን ቁጣ ቀስቅሶ ገበሬዎቹ ለወረዳው አስተዳደርና ለኮማንድ ፖስቱ...
View Article“ኢትዮጵያዊነት አደጋ ላይ የወደቀበት ጊዜ ላይ ደርሰናል” –ቴዲ አፍሮ (ሙሉ ቃለምልልስ)
“ኢትዮጵያ” ሲል የሰየመውን አልበሙን ባለፈው ሳምንት ለሙዚቃ አፍቃሪያን ያበረከተው ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) መነጋገሪያነቱ አሁንም አልበረደም፡፡ ከአምስት ዓመት ቆይታ በኋላ ይዞት የመጣው አልበም በቢልቦርድ የሙዚቃ ሰንጠረዥ በዓለም ሙዚቃ ዘርፍ በቁንጮነት ተቀምጧል፡፡ በኢንተርኔት አልበሞችን በሚሸጡ ድረ ገጾችም...
View Articleበኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሃላፊዎች መካከል አለመግባባት መፈጠሩ ተነገረ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለተለያዩ ተበዳሪዎች አበድሮ የማይሰበስበው የገንዘብ መጠን በሃላፊዎች መካከል አለመግባባት ፈጠረ። ባለፈው ሳምንት ከሃላፊነታቸው እንዲነሱ የተደረጉ አራት ምክትል ፕሬዚደንቶች በዚሁ ተመላሽ በማይሆን የብድር መጠን ከባንኩ ፕሬዚደንት ጋር ባለመስማማታቸው ከሃላፊነታቸው እንዲነሱ ምክንያት መሆኑን...
View Articleኮማንደር ሙሉጌታ አያልነህን ጨምሮ ሌሎች ሶስት የፀጥታ ሀላፊዎች ከሀላፊነታቸው ተነሱ
እስከ ባለፈው ጥቅምት ወር ገደማ የአማራ ክልል የወንጀል መከላከል ዘርፍ ሃላፊ ሆኖ ያገለገለው እና የባህር ዳር አለመረጋጋት ከእለት ወደ እለት ስለተባባሰ ወደከተማው ያዞሩት የልዩ ዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን ኮማንደር ሙሉጌታ አያልነህን ጨምሮ ሶስት የፀጥታ አመራሮች ከሀላፊነታቸው መነሳታቸው ተነገረ። ሰሞኑን ባህር ዳር ከተማ...
View Articleበደቡብ ወሎ በደረሰ የመኪና አደጋ የሁለት ሰው ህይወት ጠፋ
በደቡብ ወሎ ዞን ሀይቅ ከተማ በተለምዶ ቢሻናቆ እሞባል አካባቢ ትናንት አርብ ጧት 3:00 ሰአት አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ የሁለት ሰው ህይወት ጠፋ:: አደጋው የደረሰው ንብረትነቱ የቱርክ የያፒ መርከዚ የሆነ የሲሚንቶ ማቡኪያ ማሽን መኪና ከወደ ደሴ አቅጣጫ ሲመጣ መንገድ በመሳት በራሱ መስመር ሲጓዝ የነበረ ባጃጂን...
View Articleበሁመራ ከተማ ወያኔ የአማራ እና የትግራይ ሽማግሌዎች እርቅ በማለት በየወረዳው ሰዎችን መርጦ ስብሰባ ሊያደርግ መሆኑ ታውቋል!!
ስለሆነም ህዝባችን ይህ የወያኔን ፖለቲካዊ “ቁማር ተረድቶ ስብሰባውን ለማክሸፍ አስፈላጊውን ተግዳሮት እንዲተገብር ለማሳወቅእንወዳለን ። በሌላ ዜናም ወያኔ ጠገዴን ከሁለት ጠገዴ ና ፀገዴ ብሎ በመክፈል በድንበር ጉዳይ ህዙቡን ያጋጨው ወያኔ በአሁኑ ሰዓት የሁለቱን አካባቢ እርቅ አውራጅ ሽማግሌዎች ባህርዳር መሰብሰቡ...
View Articleአርበኛ ፕሮፌሰር ብረሃኑ ነጋ ለከፍተኛ የዲኘሎማቲክ ተልዕኮ ጀረመን መግባታቸው ተነገረ
በአሁኑ ሰዓት በአርበኛ ብረሃኑ ነጋ (Patroit commander in chief) የተመራው ልዑክ ለከፍተኛ የዲኘሎማቲክ ተልዕኮ ጀረመን መግባታቸው ተነግራል፡፡ ቡድኑ በቆይታው ከሃገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት እና ዲኘሎማቶች ጋር በመፃዒ የኢትዮጵያ ፖለቲካ እና ሰለ ድርጅታቸው የትግል ስኬት ማብራሪያ ያደርጋሉ ተብሏል፡፡...
View Articleለዓለም የጤና ጥበቃ ድርጅት ዳይሬክተርነት የሚወዳደረው ቴድሮስ አድሃኖም የመመረጡ ጉዳይ አደጋ ገጥሞታል ተባለ
ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ ሜይ 13፤2017 ዓም “የዓለም ጤና ጥበቃ ድርጅትን ለመምራት የሚወዳደረው እጩ ወረርሽኝ በመደበቅ ተከሰሰ” በሚል ርዕስ ባስነበበው ዜና የቴድሮስን የመመረጥ ተስፋ ስለሚያጨልመው የኮሌራ ወረርሽኝ ምሥጢር በዝርዝር አትቷል፡፡ በያዝነው የግንቦት ወር (ከሜይ 22፣ 2017) ጀምሮ በጄኔቫ በሚካሄደው...
View Article