Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የአርበኞች ግንቦት ሰባት ልዩ ኮማንዶ በደቡብ ጎንደር ጥቃት አደረሰ

$
0
0
የአርበኞች ግንቦት ሰባት ልዩ ኮማንዶ በደቡብ ጎንደር ጥቃት አደረስኩ ማለት ተነገረ፤፤ አርበኞች ግንቦት ሰባት ልዩ ኮማንዶ በደቡብ ጎንደር እብናት ከተማ አርበኛ ታጋይ አረጋን ለመያዝ ማዘዣ ጣቢያውን እብናት ከተማ አድርጎ የነበረውን የወያኔ መከላከያ ሰራዊት ላይ ሰኔ 11 ለ 12 ል ከሌሊቱ 7 ፤30 ሲሆንጥቃት እንደፈፀሙ ተገልፃል፤፤ በጥቃቱም የክልሉ የፀረ-ሽብር ግብረሀይል የዘመቻ መምሪያ ሀላፊን ሙሉ ኮማንደር አወቀ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles