በአርበኞች ግንቦት 7 የመረጃና ወታደራዊ ክፍል ልዩ ክትትል የሚደረግባቸው የህዝብ ጠላቶች በቅርቡ ታራ በተራ ይዋገዳሉ !! በመላው የኢትዮጵያ ክልል እየተላኩ የወያኔን የጭፍጨፋ ተልዕኮ ሲፈፅም የነበረሩ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራርሮች ኢላማዎቻችን ናቸው፡፡ በቅርቡ በተነሳው ህዝባዊ አመፅ ዜጎችን እዲገደሉ፣ እዲታሰሩ፣ አድራሻቸው እዲጠፋ፣ በርካታ ንፁሃን ዜጎች በወጡበት እዲቀሩ ትዕዛዝ የሰጡ፣ ያስፈፀሙ፣ ያበሩ የተባበሩ ሁሉ የእጃቸውን ያገኛሉ፡፡ የአርበኞች ግንቦት 7 […]
