Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በታላቁ ሩጫ ሊሳተፉ የነበሩ የውጭ አርቲስቶች የአሸባሪዎችን ጥቃት በመፍራት ሳይመጡ ቀሩ

$
0
0
ባለፈው እሑድ ኅዳር 15 ቀን 2006 ዓ.ም. በጃንሜዳ በተካሄደው 13ኛው ታላቁ ሩጫ ላይ እንደሚሳተፉ አስታውቀው የነበሩ የውጭ አገር አርቲስቶች የአሸባሪዎች ጥቃት ሊሰነዘር ይችላል በሚል ሥጋት ሳይሳተፉ መቅረታቸው ተሰማ፡፡ የአየርላንድ መገናኛ አውታር የሆነው አይሪሽ ኢንዲፔንደንት በድረ ገጹ እንዳስታወቀው፣ በአሥር ኪሎ ሜትሩ የታላቁ ሩጫ ላይ በመሳተፍ ለበጎ አድራጎት ተቋም ገቢ ማሰባቢያ ይሆን ዘንድ እንደሚሮጡ ይጠበቁ ከነበሩት መካከል […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles