ከሳዲቅ አህመድ በሰላም እንደገቡ በሰላም የመዉጣት ግዴታን እየተገበሩ መሆናቸዉን ይናገራሉ። በአብዛኛዉ ሰላም ወዳድ ህግ አክባሪ ቢሆንም ጥቂቶች በሚፈጽሙት ደባ ሰለባ ላለመሆን “ዉጡ እስክተባልን ድረስ እነዉጣል” ይላሉ ተጓዦቹ። የትም ቢሆን የት እምነትን ተግባሪ መሆናቸዉን እያስመሰከሩም ነበር…ለሶላት ሲጠራም አይደም አዋቂዎች፤ዉሉ ያልታወቀ ጉዞን ህጻናት እንኳ ከሰጋጆችም ነበሩ። የስንብት ዳእዋ (ሰበካ) ተደርጎላቸዋል፤መንፈስንና አካልን ለማነቃቃት እንዳቅሚቲ ኳስን የሚጫወቱም ነበሩ። ብቻ ወደ […]
