Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ደማቅ ሕዝባዊ ስብሰባ በበርገን ኖርዌይ ከተማ ተካሄደ (Aseged Tamene Norway)

$
0
0
ታህሳስ 14 2013  በዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዎይ  በርገን ቅርንጫፍ አስተናጋጅነት  ዶ/ር  ታደሰ ብሩ ከግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ, እንዲሁም  ዶ/ር ሙሉአለም አዳምና አቶ ዮሃንስ አለሙ ከዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዎይ በተገኙበት በደመቀ ስነስርሀት ተጠናቋል በዝግጂቱ ላይ የተለያዩ ወቅታዊ የኢትዮዽያ ፖለቲካል ሂደቶች ተነስተው የተብራሩበት ሲሆን የወያኔን እንዴት የወያኔን አገዛዝ ማስወገድና ዲሞክራሲያዊ ሥርሃት ማስፈን […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543