Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ገዢው ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮቹ ማኅበራዊ ድረ ገጽ እንዲጠቀሙ መከረ

$
0
0
ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ከፍተኛ የአመራር አካላት፣ የመንግስት ተቋማት እና የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የማሕበራዊ ድረ ገጽን እንዲጠቀሙ መከረ። ዳንኤል ብርሃኔ በብሎጉ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ጠቅሶ እንደዘገበው ዶ/ር ቴዎድሮስ በማሕበረዊ ድረ ገጽ እያደረጉትን ያለውን የመረጃ አጠቃቀም በተመለከተ በስፋት የሚወራው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን አስነብቧል። ዶክተር ቴዎድሮስ ለብሎጉ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543