መንግስት መጪውን ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ የኢትዮጵያ ሙስሊሞችን የማግባባት መጠነ ሰፊ ዘመቻ ሊጀምር እንደሆነ ተደረሰበት። የመጀመሪያው ሙከራም በደሴ እንደሚጀመር ተረጋግጧል። በመንግስት ሚዲያዎች አማካኝነት ተቃዋሚዎችን ጥላሸት የመቀባት ዘመቻም በእቅዱ አብሮ ተካቷል። ከረቡእ ታህሳስ 17 እስከ አርብ ታህሳስ 19\2006 ድረስ ለከፍተኛ የአዲስ አበባና የክልል ስራ ሃላዎች በተካሄደ ዝግ ስብሰባ ላይ ሙስሊሙን አስመልክቶ ሰፊ የዘመቻ እቅድ ነው ይፋ የሆነው […]
