በርካታ ኢትዮጲያዊያን በዲሲና አካባቢዋ አእምሯቸው ተነክቶ፣ ለጎዳና ሕይወት ተጋልጠው…ይታያሉ። “ተከፋፍለው” የተቋቋሙ የኢትዮጲያ ኮሚኒቲዎች አሉ። ሃበሻውን እያገለገሉ ወይስ እየተገለገሉበት?…የሚለውን በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ። አቶ ዳዊት ግዛው የአንዱ ኮሚኒቲ ዳይሬክተር ናቸው። ወደ ቢሯቸው ጎራ ስል አእምሮው የተነካ ሃበሻ ከደጅ ቆሞ ይለፈልፍ ነበር።… ዳይሬክተሩ እንዲህ አሉ፥ «… ሆምለስ የሚባለው ችግር ሁለት አይነት መልክ አለው። አንደኛው ክሮኒክ ሆምለስ ይባላል። ክሮኒክ […]
