Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በሁለት ወንድ ሕፃናት ላይ ግብረሰዶም በመፈጸም ወንጀል ተጠርጣሪዎች ላይ ምስክሮች ሳይሰሙ ቀሩ

$
0
0
በሁለት ወንድ ሕፃናት ላይ ግብረሰዶም በመፈጸም ወንጀል ተጠርጥረው በማረሚያ ቤት በሚገኙት የካራክተር ሆልማርክ አካዳሚ መምህራን ላይ፣ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ሰኔ 14 ቀን 2005 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀርበው ይሰማሉ ቢባልም ሳይሰሙ ቀርተዋል፡፡ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 7ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበው ይሰማሉ ተብለው የነበሩት የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ምስክሮች መቅረብ ያልቻሉት፣ ምስክሮችን እንዲያቀርብ ትዕዛዝ የተላለፈለት […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles