Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በጸሃፊዎችና ጋዜጠኞች ላይ የተወሰደው እርምጃ በቀጣዩ ምርጫ ላይ ተጽአኖ ለማሳደር ነው ሲል አንድነት ገለጸ

$
0
0
ኢሳት ዜና :-ፓርቲው ባወጣው መግለጫ ”  በግል ተነሳሽነታቸው ለሀገራቸው አስተዋፅኦ ለማድረግ ወስነው በብዕራቸው የሰብኣዊ መብት እንዲከበርና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት እንዲረጋገጥ በሚወተውቱ የነበሩ የዞን ዘጠኝ አባላትና ጋዜጠኞች ላይ የወሰደው የእስር ርምጃ የሚያመለክተው በቀጣዩ አመት የሚካሄደውን ምርጫ አስመልክቶ የተወሰደ የማሸማቀቅና የወጣቶችን ጥያቄ ለመቀልበስ የሚፈልገው የአምባገነኑ ስርዓት ተግባር ነው” መሆኑን ነው ብሎአል፡፡ ፓርቲው ጸሃፊዎቹና ጋዜጠኞች “በመንግስት የጸጥታ ሀይሎች በቁጥጥር […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles