(ኢ.ኤም.ኤፍ) በትላልቅ የትምህርት ተቋማት የሚገኙ የኦሮሞ ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ ማድረግ ከጀመሩ አንድ ሳምንት አለፋቸው። የተቃውሞው ምክንያት… የአንዲስ አበባ አጎራባች በሆኑት የኦሮሚያ ዞኖች ሊሰራ በታቀደው መሰረተ ልማት ነው። ለነገሩ መሰረተ ልማቱ አዲስ አበባ እና አጎራባች የኦሮሞ ከተሞችን (ለምሳሌ ቡራዩ፣ ሰበታ፣ ኮተቤ) የመሳሰሉት ከተሞችን ከአዲስ አበባ መሰረተ ልማት ጋር በትራንስፖርት እና በንግድ የማገናኘት እቅድ ነድፏል። ይህ እቅድ […]
