ሊቀ ትጉሃን አስታጥቄ አባተዋና ዜና 30 JUNE 2013 ተጻፈ በ ታምሩ ጽጌ - ፍርድ ቤት ቀርበው በ25 ሺሕ ብር ዋስ ተለቀቁ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ሊቀ ትጉሃን አስታጥቄ አባተ፣ ተጠርጥረው በተከሰሱበት ከፍተኛ የማታለል ወንጀል ምክንያት ከአገር እንዳይወጡ ሰኔ 21 ቀን 2005 ዓ.ም. የእግድ ትዕዛዝ ተላለፈባቸው፡፡ ቀደም ባለው ቀጠሮ ሳይቀርቡ በመቅረታቸው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት […]
