የሰሞኑን የአልጀዚራን ፕሮግራም ተከትሎ ስለፕሮግራሙ እና ስለጃዋር የተለያዩ አስተያየቶች ሲሰጡ ሰንብተዋል:: ከነዚህ አስተያየት ሰጭወች መካከል በአፍቃሪ ህወሓት/ኢሕአዴግ የሚታወቁ ሰወች የሰጧቸአው አስተያየቶች ትንሽ ግራ የሚያጋቡ ናቸው :: እነዚህ ሰወች በመጀመሪያ ራሱን የአልጀዚራን ፕሮግራም የሰላ ትችት ሲሰነዝሩበት የሰነበቱ ሲሆን ከመሀከላቸው በፕሮግራሙ ላይ መንግስትን ወክለው ለመሳተፍ አልጀዚራን ጠይቀው ከአልጀዚራ ፍቃድ ሲከለከሉ ሃሳባቸዉን በኢሜል ለአልጀዚራ እንደላኩ በሁአላም አልጀዚራ መልዕክቴን […]
