በሼህ አላሙዲን ሜድሮክ ኩባንያ ስር የሚገኘው ሸራተን አዲስ ሆቴል አስተዳደር ከሰራተኛ ማህበሩ ጋር ለአመታት የዘለቀ ግጭት ውስጥ መክረሙን የሚያስታውሱት ምንጮች በዛሬው ዕለት አስተዳደሩ የማህበሩን አመራሮች ጨምሮ በስራ ገበታቸው ተገኝተው የነበሩ ብዛት ያላቸውን ሰራተኞች ‹‹ሆቴሉ ከእናንተ ጋር የነበረውን የስራ ኮንትራት አቋርጧል››የሚል ወረቀት በመስጠት ከ15 ዓመታት ያላነሰ ድርጅቱን ያገለገሉ ሰራተኞቹን ማባረሩ ታውቋል፡፡ የስራ ዩኒፎርም ለብሰው ወደ ስራቸው […]
