Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ሁጋንዳ ካንባላ ውስጥ ሦስት ኢትዮዽያን በሸብርተኝነት ተጠርጥረው ታሰሩ።

$
0
0
ዩጋንዳ ካምፓላ በሸብርተኝነት ተጠርጥረው የታሰሩትን ኢትዮጲያዊያን ፖሊስ ጣቢያ ያጡአቸው ወገኖች የት እንደታሰሩ ለማወቅ ባደረጉት ጥረት ወደሌላ እስር ቤት ተዛውረዋል የሚል መረጃ እንዳገኙ ገልፀዋል፡፡ ጉዳያቸውም ወደፍርድ ቤት ሊመራ መሆኑን የዚህ አዲስ ወሬ ምንጮች የጠቆሙ ሲሆን የታሳሪዎቹ የመኖርያ ወረቀት ያንዱ ወቅቱ ያለፈና የሌላኛው ጨርሶ ማስረጃ የለውም መባሉ ታሳሪዎቹን ለመጎብኘትና የማስፈታት ጥረት ለማድረግ አስቸጋሪ እንዳደረገው ምጮች ገልፀዋል። የሁጋንዳ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles