የሕወሓት ኢሕአዴግን አስተዳደር ደግፎ በስደት የሚገኘውን ኢትዮጵያዊ በሕዝብ ፊት ተሳድቦ ከመንግስት ባለስልጣናት ፍርፋሪ ለማግኘት ሲሰራ የቆየው ሸዋፈራው ደሳለኝ በዋሽንግተን ዲሲ ሰድቦ ለሰዳቢ ለሰጠው ሕዝብ ትያትር ለማሳየት የመጣ ቢሆንም ዝግጅቱ ሳይደረግ መሰረዙ ተሰማ። ከዋሽንግተን ዲሲ ዘጋቢዎች እንዳስታወቁት የወያኔ/ ኢሕአዴግ አሽከር የሆነው አርቲስት ሸዋፈራው ደሳለኝ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያውያኑን አይን ፈርቶ ተደብቆ የሚገኝ ሲሆን በየሄደበት ቦታ ሁሉ በሚደርስበት ተቃውሞ […]
