Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ሰበር ዜና- የአንድነት አባላት ታግተው ”እንደራደር”ተባሉ !!

$
0
0
————— መንግስታዊ ሽፍታነት በኢትዮጵያ —————– ኢህአዴግ መንግስታዊ ሽፍታነቱን ገፍቶበታል፡፡ ዛሬ ጠዋት በደሴ ከተማ የቅስቀሳ ተልዕኳቸውን በመወጣት ላይ ከአዲስ አበባ የተጓዙትን የአንድነት ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ዘካርያስ የማነብርሃንና የፍኖተ ነፃነት ጋዜጠኛ የሆነውን አቶ ወንደሰን ክንፈን በማገት “እንደራረር” በማለት ላይ ይገኛል፡፡ አግተው እንደራደር የሚሉት ሽፍቶች ናቸው፤ መንግስት አግቶ እንደራደር ሲል ሽፍታነቱን በአደባባይ መረጋገጡ ነው፡፡ አንድነት […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Latest Images

Trending Articles



Latest Images