Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ደቡብ ኦሞ ውስጥ በአርብቶ አደሮችና በፖሊስ መካከል ግጭት ተቀሰቀሰ

$
0
0
‹‹ግጭቱ የተነሳው በመንግስት ችግር ነው›› አቶ ግርማ በቀለ የኦህዴህ ሊቀመንበር በደቡብ ኦሞ ዞን አመር ወረዳ ላላ ቀበሌ ነዋሪ በሆኑ አርብቶ አደሮችና በፖሊስ መካከል ግጭት ተቀስቅሶ የሰው ነፍስ መጥፋቱን የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች ገለጹ፡፡ ትናንት ጥር 7/2007 ዓ.ም ፖሊስ አርብቶ አደሮች ማጎ ፓርክ ገብተው አውሬ ገድለዋል በሚል አርብቶ አደሮቹ ገዳዩን አሳልፈው እንዲሰጡት በጠየቀበት ወቅት በአርብቶ አደሮችና በፖሊስ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles