ባለፈው ቅዳሜ የተሰበሰበው የአንድነት ብሄራዊ ምክር ቤት ምርጫ ቦርድ በፃፈው ድብዳቤ ከተወያየ በኋላ ደብዳቤው ህገወጥ ነው ሲል አወገዘ። ምርጫ ቦርድ ደማቅ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ በተካሄደ ማግስት ሌላ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሩ ብሎ ሲያበቃ፤ ሲጠራ ደግሞ አልታዘብም ማለቱ ያስታወሱት የጠቅላላ ጉባኤ አባላት አሁን ደግሞ ሌላ ለሶስተኛ ጊዜ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሩ ማለቱ ህገወጥ ተግባር ነው በማለት ከእንግዲህ ጠቅላላ […]
