የዓለም ባንክ ይፋ ያደረገው የኢትዮጵያ የድህነት ጥናት ባለፉት አሥር ዓመታት ድህነት መቀነሱን ቢያሳይም፣ በአስከፊ ድህነት ውስጥ ይገኙ የነበሩ ሰዎች ወደ ተባባሰ የድህነት አረንቋ ማምራታቸውን አመለከተ፡፡ የዓለም ባንክ ጥር 12 ቀን 2007 ዓ.ም. ይፋ ያደረገው ጥናት እንዳሳየው፣ በዓለም አቀፍ የድህነት መስመር መለኪያ መሠረት (በቀን 1.25 ዶላር ገቢ ሥሌት) በአገሪቱ እ.ኤ.አ. ከ2000 እስከ 2011 ባሉት ዓመታት የድህነት […]
