የዚህን አባባል እውነትነት/ሐሰትነት ሊያረጋግጡልን የሚችሉት አቶ ያሬድ ጥበቡ (ጌታቸው ጀቤሳ) በፌስቡክ ላይ አሉ፡፡ ነገር ግን አቶ ያሬድ “ኢህዴን እንደዚያ የሆነው እኔ ከወጣሁ በኋላ ነው” የሚል እይታ ነው ያላቸው፡፡ እኔ አቶ ስየ አብረሃም “ህወሐት የአንድ ሰው አምባገነናዊ ድርጅት የሆነው እኛ ተገፍተን ከወጣን በኋላ ነው” ዓይነት ነገር ሲጠርቁልን ነበር፡፡ አምባገነን የተባለው ሰውዬ አሁን ሞቷል፡፡ እና አሁን ያለው […]
