መረጃ ለነፃነት በምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻከል ወረዳ አማኑኤል ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የመምህራን ስብሰባ ላይ የምረጡን ቅስቀሳውን ይዞ የቀረበው የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ ከፍተኛ ተቃውሞ አጋጠመው፣ በደረሰን መረጃ መሰረት የማቻከል ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የኔነህ እና የወረዳው የትምህርት ዝሕፈት ቤት ሃላፊው አዲሱ የተባሉት በወረዳው እየተካሄደ በነበረው የመምህራን የርዕሳነ መምህራንና የሱፐርቫዘሮች ስብሰባ ላይ በአጀንዳነት የቀረበውን የትምህርት ጥራትና የውጤት ተኮር […]
