መሰረት ከጎንደር አዘዞ ተነስታ ህይወትን ለማሸነፍ አዲስ አበባ ከተመች፣ሸገር ለ16 ዓመቷ ታዳጊ ያዘጋጀችላት መና ስላልነበርም ወላጅ እናቷን በሞት ተነጥቃ ሰማይ ምድሩ የተደፋባት መሰረት ቡና ቤት ተቀጠረች፡፡‹‹ክበረ ንጽህናዬን ሸጬ ለሶስት ዓመታት ያህል ባጠራቀምኩት ገንዘብ የተሻለ ህይወት ፍለጋ ዱባይ አመራሁ›› በዱባይ የሶስት ዓመታት ቆይታ መሰረትና እድል አብረው አልነበሩም፡፡ የረባ ገንዘብ ማጠራቀም ሳትችል ኮንትራቷ በመጠናቀቁ በድጋሚ ወደ አዲስ […]
