Quantcast
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ኢትዮጵያዊያኑ የኬንያን ፍርድ ቤቶች እያጣበቡ ነው

ከኢትዮጵያ በቀጥታ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለሚደረግ በረራ ቪዛ ማግኘት ካለፉት አስር ዓመታት ጀምሮ ለኢትዮጵያዊያን ፈጽ ሞ የማይታሰብ ሆኗል፡፡በደቡብ አፍሪካ የተለያዩ ከተሞች ኢትዮጵያዊያን በከፍተኛ ደረጃ ቁጥራቸው እየተበራከተ በመምጣቱ አዲስ አበባ የሚገኘው የኔልሰን ማንዴላ አገር ኢምባሲ ቪዛ መስጠት ዳገት ሆኖበታል፡፡ ህጋዊው መንገድ እየጠበበ ደቡብ አፍሪካ ለመሄድ የሚያስፈልገውን ፈቃድ ማግኘትም 100.000 ብሮችን መስዋዕት ማድረግን ሲጠይቅ የተሻለ ህይወት በደቡብ አፍሪካ እንደሚገኝ የሚሰሙት ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች […]Image may be NSFW.
Clik here to view.

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles