በገበየሁ ባልቻ ባለፈዉ ጊዜ ሁለቱ ልሁቃን ዶፍቶሮች በፈረንጂ እዉቀታቸዉ የተመሰከረላቸዉ ምሁራን (በኢትዮሚዲያ) የተመላለሱትን በመመልከት የበኩሌን በጉዳዩ ዙሪያ ሀሳብ ልሰጥ አስቤ የአባይ ጉዳይ በረድ ይበል በማለት በጋዉን ስጠብቅ ባጀሁ። ዶ/ር ፍቅሬ ዶ/ር በያን የሚመሩት ድርጅት ኢትዮጵያዊ ይዘት ያለዉ መስሎ ስለታያቸዉ መሰለኝ ዘመን ተሻግረዉ ማህደር ፈልፍለዉ ልዩ ጥናት አካሂደዉ በዘመኑ ያለነዉን ሁሉ የሚያስደምም የምርምር ድርሳን አቀረቡ። በጥናቱ […]
