v መድረክን ወደ ጥምረት /ቅንጅት ማውረድ አይጠቅምም v መድረክን ወደ ውህድ ፓርቲ መግፋቱ ጠቀሜታው አልታየኝም በዘሪሁን ሙሉጌታ የአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ሊቀመንበር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በመድረክና አንድነት መካከል ስላለው ግንኙነት ለመጀመሪያ ጊዜ የግል አቋማቸውን ይፋ አደረጉ። ዶ/ር ነጋሶ በተለይ ለሰንደቅ ጋዜጣ በላኩት ፅሁፍ መድረክን በተመለከተ የተለየ አቋም መያዛቸውን አረጋግጠዋል። ዶ/ር ነጋሶ […]Image may be NSFW.
Clik here to view.
Clik here to view.
