ትናንት መስከረም 17 ጎንደር ላይ በተፈጠረ ግርግር ብዛት ያለው ወጣት ታሥሯል፤ለመታሠሯቸው ዋና ምክንያት”የፈራ ይመለስ”በማለት ያሳተሙት ቲሸርት እንደሆነ ታውቋል።ከፎቶው እንደምታዮት ቀይ ቲሸርት ለብሠው ከታሠሩበት ሁለተኛ ፖሊስ ጣቢያ በር ላይ ቁመው የምታዮአቸው ልጆች ሁሉም “የፈራ ይመለስ”የሚል መፎከር ይዘው ወጡ እሥረኞች ናቸው።እኒህ ወጣቶች ለጎንደር ህዝብ መነቃቃትን ፈጥረዋል፤በቀይ ቲሸርት “የፈራ ይመለስ “ብለው ያሳተሙ እና ያልታሠሩት አሁንም ላይ በወያኔ ጁንታ […]Image may be NSFW.
Clik here to view.
Clik here to view.
