ሽብርተኛ ናችሁ በሚል ክስ ተከሰው ከአመት በላይ በወህኑ የማቀቁት ታዋቂ የፖለቲክ መሪዎች፣ ሃብታሙ አያሌው፣ አብርሃ ደስታም የሺዋስ አሰፋና ዳን ኤል ሺበሺ ፍርድ ቤት ሽብርተኛ ስለመሆናቸው የሚያሳይ ምን አይነት መረጃ አልቀረበም በሚል በነጻ እንዲለቀቁ መወሰኑ ይታወቃል። ፍርድ ቤቶች፣ መረጃ ሳይኖር ዜጎችን ጥፋተኛ ማለት የለመደባቸው፣ ዳኞች ሕግን መርምረው የሚፈርዱ ሳይሆን የፖለቲካ ዉሳኔ የሚያነቡ መሆናቸው ይታወቃል። እነ ሃብታሙ […]
