የወያኔ ስርሃት በረሀብ የተጎዱ ወገኖቻችንን እንደመርዳት የደረሰበትን እፍረት በማደባበስ ላይ ነው እያተኮረ ያለው የቡርትካን ልጅ በረሀብ መሞት የዘገበው የBBC ዘገባ EBC ላይ ማስተባበያ እንድትሰጥ ተደርጎ ወያኔ በህዝቡ ስቃይ ላይ ቁማር ይጯወታል እስኪ ከወያኔ ክህደቶችና የአለማቀፍ እውነታን በጥቂቱ እንመልከት “በቆቦ አከባቢ በቀን ሁለት ህጻናት በረሃብ ይሞታሉ” UN “በረሃብ ሰዎች እየሞቱብን ነው” የቆቦ ነዋሪ “በድርቁ የሞተ አንድም […]
