አይበገሬዎቹ የኦሮሚያ ወጣቶች ቀፎው እንደተነካ ንብ ሆ ብሎ ከተነሱበት ጊዜ ጀምሮ ተቃውሞው እንደሰደድ እሳት እየሰፋ በመሄዱና አገር አቀፍ ድጋፍ መቸሩን ተከትሎ የወያኔ ጉጅሌዎች ብርክ ውስጥ መሆናቸውንና ተቃውሞው እንደ አረብ ስፕሪንግ ከማይቀለበስበት ደረጃ ከመድረሱ በፊት አጣዳፊ ስብሰባ ላይ መሆናቸውን ታማኝ የ አፈትላኪ ዜና ምንጮች ጠቁመዋል። ይህ በንዲህ እንዳለ በተለይም ሁለቱ ጭቁን ብዙሀን ብሔረሰቦች ልዩነታቸውን አጥብበው የጋራ […]
