በተጨማሪም ለጉልበት ስራ በመተማ በኩል ወደ ሱዳን የገቡ ኢትዮጲያዊያን ወጣቶች በጥይት ተጨፈጨፉ!! ለማሽላ ቆረጣ በአንድ ሱዳናዊ ባለሃብት አማካኝነት ወደ ሱዳን ከገቡ የጉልበት ሰራተኞች መካከል ከ100 በላይ የሚሆኑት ኢትዮጲያዊያን ወጣቶች በሱዳን መከላከያ ሰራዊት በጂምላ መጨፍጨፋቸውን የአርበኞች ግንቦት ፯ ድምፅ የራዲዮ ዜና ምንጮች ገለጹ፡፡ምጮቻችን አያይዘው እንደገለፁት በገፍ የተጨፈጨፉት ኢትዮጲያውያን አስከሬኖቻቸው አለመቀበሩን እና በየቦታው ወድቆ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል፡፡የሱዳን […]
