Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝደንት ከፍተኛ አማካሪ ወንድም በህወሀት ወታደሮች ተገደሉ።

$
0
0
አቶ ዱጉማ እሬሶ የቶ ሙክታር ከዲር ከፍተኛ አማካሪ እና የከልሉ ‘የልማት ተቋማት ቢሮ’ ሃላፊ ናቸው። ወንድማቸው መ/ር አዱኛ በሆሮ ጉዱሩ ዞን ጃርዴጋ ወረዳ አሊቦ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ምክትል ዳይሬክተር ነበሩ። ትላንት ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ በጀመሩ ጊዜ ወታደሮች አንድ ተማሪ ተኩሰው መተው ወደ ሌሎች መተኮስ ሲጀምሩ ጣልቃ ገብተው ይማጻናሉ። የወታደሮቹ መልስ ግን መምህሩን ከቢሮዋቸው ጎትተው አውጥተው […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles