Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሸዋ በባሌ እና ወለጋ ክፍለሃገራት የኦሮሞ ተማሪዎች ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል::

ከኦሮሚያ ማስተር ፕላን ጋር ተያይዞ በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች የተነሳው ተቃውሞ ጋብ ያለ ቢመስልም ትናንትና ዛሬ አንዳንድ ከተሞች ከፍተኛ ተቃውሞ እያስተናገዱ ይገኛሉ፡፡ በተመሳሳይም ከትላንት ምሽት ጀምሮ ተማሪዎች የአምቦ ዩኒቨርሲቲን ለቀው እየወጡ ይገኛሉ፡፡ በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞች የተከሰተው የሕዝብ አመጽን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሳምንቱ አበይት ዜናዎችና ሌሎች መጣጥፎችን ከDCESON ሬዲዮ ያዳምጡ

የአገራችን መሬት ለሱዳን ለመስጠት በወያኔ መወሰኑ በይፋ ተገለጸ የኦፌኮ አመራር አቶ በቀለ ገርባ በደኅንነቶች እና በርካታ ታጣቂዎች  ከመኖርያ ቤታቸው ተይዘው ታሰሩ የጉሙዝ ተወላጆች ለከፋፋዮቹ እና ዘራፊዎቹ ወያኔዎች ግልጽ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል:: የተቃዋሚ ፓርቲ አባላቶችና የሶሻል ሚዲያ አክቲቪስቶችን በጅምላ ማፈስ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከኦሮሚያ ቴሌቪዥን 17 ጋዜጠኞች በዘላለም ጀማነህ ፊርማ ተባረሩ

ከኦሮሚያ ቴሌቪዥን 17 ጋዜጠኞች በዘላለም ጀማነህ ፊርማ ተባረሩ ከኦሮሚያ ቴሌቪዥን 17 ጋዜጠኞች በዘላለም ጀማነህ ፊርማ ተባረሩ ከሁለት ዓመት በፊት 20 ጋዜጠኞችን ያሰናበተው መንግስታዊው የኦሮሚያ ክልል ቴሌቪዥን ሰሞኑን ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ 17 የድርጅቱን ጋዜጠኞች አባርሯል ። የድርጅቱ ዜና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የዓርበኞች ግንቦት 7 ሠራዊት ያቀጣጠለው የነፃነት እሳት አሁንም በሰሜን ተራሮች እየጨሰ ነው፥

ጦርነቱ እንደቀጠለ ነው፣ ጀግናው የዓርማጭሆ ልጅ ትግሉን ከጀግናው ሠራዊታችን በሲቃ እንደተረከበው የሚያሳዩ ድሎች በየመንደሩ እየተመዘገቡ ነው፥ የዓርማጭሆና የወልቃይት ጠገዴ ጀግና እስከ ትግራይ ድንበር እየተሻገረ በጠላት መንደር ስጋት መፍጠሩን ዓጠናክሮ ቀጥሏል፥ ባለፈው ዓርብ ለቅዳሜ ዓጥቢያ ሃምሌ 3፣ 2007 ዓ.ም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኢትዮጵያ “መስቀለኛ መንገድ ላይ ነች” –ዶ/ር መረራ ጉዲና

ኦሮሚያ ውስጥ በሚገኙ ሁለት ዩኒቨርሲቲዎችና ወለጋ ሆሮ ጉዱሩ ውስጥ ዛሬም ከፀጥታ ኃይሎች ጋር ግጭቶች እንደነበሩ፣ ጉዳቶች መድረሣቸው ተሰምቷል፡፡’ በሌላ በኩል ደግሞ “ኢትዮጵያ መስቀለኛ መንገድ ላይ ነች” ሲሉ ለቪኦኤ መግለጫ የሰጡት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና የርስ በርስ ግጭት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዮናታን_ተስፋዬ‬ ተሰወረ

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊና የማህበራዊ ገፅ ንቁ ተሳታፊ የሆነው ‪ዮናታን_ተስፋዬ‬ትላንት ጠዋት ለስራ ወደ ሚያስተምርበት ትምህርት ቤት ከጠዋቱ አንድ ሰዓት እንደወጣ ወላጅ እናቱ የተናገሩ ሲሆን አክለውም ከትምህርት ቤቱ ለማጣራት እንደሞከሩና ጠዋት ወደ ስራ ገብቶ እንደነበር እንደነገሩዋቸውና መቼ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በጎንደሩ የህወሓት አገዛዝ ግዙፍ ወህኒ ቃጠሎ ምክንያት ያመለጡ እስረኞችን በማደን ላይ የነበሩት ፖሊሶችና ሚሊሻዎች ጥቃት...

የህወሓት አገዛዝ ፖሊሶችና ታጣቂዎች በአምባ ጊዮርጊስ ጀጀሆ ከፍተኛ አሰሳና የቤት ለቤት ፍተሻ በማድረግ የአካባቢውን ነዋሪ ሲያስጨንቁ የሰነበቱ ሲሆን በመጨረሻም አንድን የጦር መሳሪያ የታጠቀ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ለማዋል ሲሞክሩ ግለሰቡ ድንገት በከፈተባቸው ተኩስ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ ግለሰቡም ገድሎና አቁስሎ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ባለሥልጣናት መሬቴን ከነኩ በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቱ ውጤቱን ያገኙታል››ካሪቱሪ

ሪፖርተር፡- እርስዎ 10 ሺሕ ሔክታር ጠየቅሁ ቢሉም እኛ የምናውቀው ግን 300 ሺሕ ሔክታር መሬት እንደተቀበሉ ነው፡፡ ይህ እውነት አይደለም እንዴ? ራም ካሪቱሪ፡- የተመዘገበና በየትኛውም ፍርድ ቤት ላረጋግጠው የምችለው ሀቅ አለኝ፡፡ የጋምቤላ ክልል መንግሥት ካቢኔ በሙሉ ስብሰባ ከተቀመጠ በኋላ 10 ሺሕ ብቻማ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በእስር ላይ የሚገኙት እስራኤላዊው የትድሀር ኩባንያ ባለቤት ተደበደቡ

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በተመሠረተባቸው ክስ ምክንያት በእስር ላይ የሚገኙት የትድሀር ኤክስካቬሺን ኤንድ ኧርዝ ሙቪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ እስራኤላዊው ሚናሼ ሌቭ ዮሴፍ፣ በሌላ የውጭ አገር እስረኛ ተደብድበው ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተጠቆመ፡፡ ሚስተር ዮሴፍ በእስር ላይ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኦፌኮ ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ከ500 በላይ አባላት ታስረውብኛል፣ ግጭቱን ተከትሎ እስከ 4ሺ ሰዎች ታስረዋል አለ

ጴጥሮስ አሸናፊ ከበደ እንደዘገበው:- የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ በቀለ ገርባና 6 ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ከ500 በላይ አባላት ሰሞኑን እንደታሠሩበት ፓርቲው ገለፀ፡፡ የኦፌኮ ዋና ፀሐፊ አቶ በቀለ ነጋ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ ጉርሜሣ አያኖ የፓርቲው ም/ሊቀመንበር፣...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በድርቁ ምክንያት 400ሺ ህጻናት አሳሳቢ ሁኔታ ላይ መሆናቸው፣ አንድ ሚሊዮን ትምህርት ማቋረጣቸው ተገለጸ

በኢትዮጵያ ስድስት ክልሎች ተከስቶ ያለው የድርቅ አደጋ ከ 400ሺ የሚበልጡ ህጻናትን ለአሳሳቢ የጤናና የአካል ችግር አጋልጦ እንደሚገኝና ጉዳት የሚደርስባቸው ህጻናት ቁጥር እያሻቀበ መምጣቱን የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) አስታወቀ። ለተረጂዎች የሚያስፈልገው ድጋፍ በበቂ ሁኔታ በመቅረብ ላይ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሱዳን ፣ግብፅና ኢትዮጵያ በካርቱም ሲያደርጉ የቆዩትን የሶስትዮሽ ውይይት በስምምነት ማጠናቀቃቸው ተሰምቷል

ሱዳን ፣ግብፅና ኢትዮጵያ በካርቱም ሲያደርጉ የቆዩትን የሶስትዮሽ ውይይት በስምምነት ማጠናቀቃቸው ተሰምቷል ።የውይይይቱን ማዕቀፉችን ስምምነት ያረፈባቸውን ነጥቦች ሳይጠቅሱ አንዳንድ ኮካዎች የባድመን ተወሰነችልን ሊደግሙብን ዳር ዳር እያሉ ነው ። ከካርቱም የወጡ መረጃዎች እንደጠቆሙት ከሆነ ስምምነት የተደረሱባቸው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰበር ዜና: ኢትዮጵያውያን ለዳር ድንበራቸው በአንድነት ቆሙ

ከ44 በላይ የፖለቲካ፣የኃይማኖት እና የሲቪክ ማኅበራት እና የመገናኛ ብዙሃን ድርጅቶች ለሱዳን ተላልፎ በተሰጠው እና ለማካለል ሂደት ላይ ያለው የድንበር ጉዳይ በመቃወም ለተባበሩት መንግሥታት አቤቱታ ሊያቀርቡ ነው።አቤቱታ ከሚያቀርቡት ውስጥ በአቶ ኢብሳ፣ብ/ጀነራል ከማል እና አቶ ሌንጮ ለታ የሚመሩት ሶስቱም የተለያዩ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢትዮጵያ መንግስት በጋዜጠኞች ላይ መዉሰድ የጀመረዉ የእስረ ዘመቻ እንዳሳሰበዉ CPJ አስታወቀ

  ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር በተገናኘ በኦሮሚያ ክልል ተቀስቀሶ የነበረዉን ተቃዉሞ ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግስት በጋዜጠኞች ላይ መዉሰድ የጀመረዉ የእስረ ዘመቻ እንዳሳሰበዉ መቀመጫዉን በዚህ በአሜሪካ ያደረገዉ CPJ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ሰኞ አስታወቀ. በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ለእስር የተዳረገዉ ጋዜጠኛ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የዞን 9 ጦማርያን ላይ አቃቤ ህግ የጠየቀው ይግባኝ በጠቅላይ ፍ/ቤት ተቀባይነት በማግኘቱ ጦማሪያኑ ዛሬ ፍ/ቤት ይቀርባሉ

የከፍተኛው ፍ/ቤት የዛሬ 3 ወር ገደማ በነፃ ያሰናበታቸው የዞን 9 ጦማርያን ላይ አቃቤ ህግ የጠየቀው ይግባኝ በጠቅላይ ፍ/ቤት ተቀባይነት በማግኘቱ ጦማሪያኑ ለታህሣሥ 20 እንዲቀርቡ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት በጦማሪያኑ ላይ የሰጠውን ብይን በመቃወም አቃቤ ህግ ይግባኝ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ወጣቶቸ እያደኑ ማሰራቸውን ቀጥለዋል።

  ኢሳት ዜና :- በኦሮምያ የተጀመረው ህዝባዊ አመጽ እንደገና ባገረሸበት ማግስት አመጹን ደግፈዋል በሚል በክልሎች እና በአዲስ አበባ የተለያዩ ወጣቶች እየተያዙ በመታሰር ላይ ናቸው። በአንቦና ወለጋ ዩኒቨርስቲዎች በርካታ ተማሪዎች ታሰሩ ሲሆን፣ በማህበራዊ ሚዲያው የተለያዩ ጽሁፎችን በመጻፍ ከሚታወቁት መካከል ደግሞ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰማያዊ ፓርቲ ኢትዮጵያዊያን ህዝባዊ መንግስት መመስረት እና የሐገር ሉዓላዊነትን ማስጠበቅ የእያንዳንዱ ዜጋ ኃላፊነት...

ሰማያዊ ፓርቲ ኢትዮጵያዊያን ህዝባዊ መንግስት መመስረት እና የሐገር ሉዓላዊነትን ማስጠበቅ የእያንዳንዱ ዜጋ ኃላፊነት መሆኑን ተገንዝበው ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ አሳሰበ፡፡ ፓርቲው ‹‹ሕዝባዊ መንግስት መመስረትና የሐገር ሉዓላዊነት መጠበቅ የእያንዳንዱ ዜጋ ኃላፊነት ነው›› በሚል ዛሬ ታህሳስ 20/2008 ዓ.ም በጽ/ቤቱ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

አል ሲሲ ዜጎቻቸውን ‹‹ በኢትዮጵያ ግድብ ስጋት አይግባችሁ››ብለዋል

የግብጹ ፕሬዘዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ዛሬ ለአገራቸው ህዝብ በኢትዮጵያው የህዳሴው ግድብ ዙሪያ ስጋት እንዳይገባቸው በመግለጽ ‹‹ነገሮች ጥሩ እየሄዱ ነው››ብለዋል፡፡ ‹‹ውሃ የህልውና ጉዳይ በመሆኑ የግብጻዊያንን ስጋት ሙሉ ለሙሉ እገነዘባለሁ››በማለት ፕሬዘዳንቱ የተናገሩት በፋራፍራ አካባቢ የአገሪቱን ለእርሻ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰበር ዜና ወያኔ የሚመራዉ የመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ወታደራዊ ደህንነት በትናንትናዉ እለት ከ900 በላይ ወታደሮች...

በዚሁ መረጃ መሰረት ወታደራዊ ደህንነቱ እንዳሳወቀዉ የሰሜኑ እዝ ዘመቻ መምሪያ እና ስምሪቱ ተመጣጣኝ የሆነ አስተላለፍ የላቸዉም! የወታደራዊ ፖለቲካ መምሪያዎችም በንቃትና በወቅታዊ ሁኔታዎዎች ከተጻራሪዎች አንሰዉ ተገኝተዋል! ሰራዊቱ የመዋጋት መንፈሱ ደካማ ነዉ! መግባባትና መከባበር በዉስጡ ጠፍቷል! የጎሳ መናጎጡ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝደንት ከፍተኛ አማካሪ ወንድም በህወሀት ወታደሮች ተገደሉ።

አቶ ዱጉማ እሬሶ የቶ ሙክታር ከዲር ከፍተኛ አማካሪ እና የከልሉ ‘የልማት ተቋማት ቢሮ’ ሃላፊ ናቸው። ወንድማቸው መ/ር አዱኛ በሆሮ ጉዱሩ ዞን ጃርዴጋ ወረዳ አሊቦ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ምክትል ዳይሬክተር ነበሩ። ትላንት ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ በጀመሩ ጊዜ ወታደሮች አንድ ተማሪ ተኩሰው መተው ወደ ሌሎች መተኮስ...

View Article
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live