ወያኔ ከህዝቡ አመፅ በስተጀርባ አርበኞች ግንቦት ሰባት /ሻብያ ወዘተ አሉበት ይለናል። እና ታዲያ እኒህ ድርጅቶች የወያኔን ጎፈሬ ሊያበጥሩ የተፈጠሩ ይመስለዋል? ወያኔ ማስመሰሏን ቀጥላለች። ወያኔ አለሁ፣እየው ታንክ፣ ሁሉንም እየሰራን ነው ማንም እኛን የሚያህል የለም ወዘተ አሮጌ ተረቱን ይተርታል። ወያኔ ያልገባው ወይም ጆሮውን የደፈነው ህዝቡ በድፈን ብትፈልግ ታንክ ወይም ሚሳኤል ጥመድ እኛ እንደሆነ ላለፉት 24 አመት ሞት […]
