$ 0 0 በጋምቤላ ክልል በ አበቦ ወረዳ 10 የሚደርሱ ልዩ ኀይል ፖሊሶች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው መንግሥትን ከድተው ወደ ትጥቅ ትግሉ መቀላቀላቸውን ከቦታው በደረሠን መረጃ አረጋግጠናል ሌሎቻችሁም የመከላከያ:ፌደራል ፖቈሊስ እና ልዬ ሀይሎች የነዚህን ጀግኖች አራያ በወከተል ዘረኛዉን የወያኔ አገዛዝ ልትጥሉት ይገባል፡፡ ድል ለኢትዮጵያ ህዝቡ፡Filed under: NEWS