Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ማዕከላዊዎች አብደታ ራሱን ገድሏል ብላችሁ ፈርሙ ማለታቸው ተሰምቷል

$
0
0
ማዕከላዊዎች የአብደታ ኦላንሳን አስከሬን ለቤተሰቦቹ ሲያስረክቡ ራሱን አንቆ ገደለ ብለው እንዲፈርሙ አድርገዋል ። የአብደታን አሟሟት ምኒልክ ሆስፒታል ለፎርማሊቲው ስመረምር ቆየሁ ቢልም አስከሬኑን እንጂ የምርመራውን ውጤት ለእናንተ አልሰጥም በማለት ከማዕከላዊ ሰዎች ጋር ተነጋገሩ ብሏቸዋል። የአብደታ ቤተሰቦች ስለአሟሟቱ የሚያስረዳ የህክምና ማስረጃ ሳይቀርብላቸው የቀረበላችሁ ወረቀት ላይ ፈርሙ ተብለዋል ። የሆነስ ሆነና በነገው ዕለት አምቦዎች የአብደታን ስርዓተ ቀብር በመፈፀም […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles