የመላዉ ኢትዮጵያ ህዝቦች ጠላት የሆነዉ እራሱን የትግራይ ነጻ አዉጭ ብሎ የሚጠራዉ የግፈኞች ስብስብ የሆነዉ ጎጠኛዉ ወያኔ በተለያዩ ከተሞች በዉትድርና ላይ ተሰማርተው የነበሩ የኦሮሞና የአማራ እንዲሁም የተለያየ ብሔር ያላቸዉን አባላት እና አርባ ምንጭ ላይ ከአሜሪካ ሰራዊት ጋር የነበረዉን መጠነኛ ብርጌድ በትግራይ ክልል ራማ ላይ በአንድነት አሰባስቦ! በካድሬዎቹ አማካኝነት፡ በኦሮሚያ ክልል ላይ የተነሳዉ ንቅናቄ የሚመራዉ በሽብርተኛ ሐይሎች […]
