የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን እየያዙ የማሠር እርምጃዎች በኦሮሚያ የቀረቡ ተገቢ የፖለቲካ ብሶቶችን በምክክር ለመፍታት በሚያስችሉ መንገዶች ላይ ከባድ ተፅዕኖ ይኖራቸዋል። ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችን ማሠር ጨምሮ ሃሳብን በነፃ የመግለጽ መብቶችን ማፈን መቀጠሉ ይበልጥ እያሳሰባት መጥቷል። እነኚህ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን እየያዙ የማሠር እርምጃዎች በኦሮሚያ የቀረቡ ተገቢ የፖለቲካ ብሶቶችን በምክክር ለመፍታት በሚያስችሉ መንገዶች ላይ ከባድ […]
