የቤተ አማራ የውስጥ አዋቂዎች እንደገለፁት ሰሞኑን የብአዴን ከፍተኛ ባለስልጣናት ጎንደር ላይ ከትመው ሰንበታዋል። ከብአዴን ወጣት አባላት፣ ከኦርቶዶክስ ሃይማኖት አባቶች እና በከተማው ውስጥ ተሰሚነት አላቸው ከሚባሉ ግለሰቦች ጋር የተለያዩ ዝግ ስብሰባዎችን እያካሄዱ ነው። የስብሰባው ዋና አጀንዳ ከጥምቀት በዓል ጋር ተያይዞ የህዝብ አመፅ በጎንደር ከተማ ውስጥ እንዳይቀሰቀስ ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ ነው ተብሏል። የወልቃይት የአማራነት ጥያቄ፣ ለሱዳን ሊሰጥ […]
