ከሰሜን አውራጃ ተከዜን ተሻግሮ ፀለምትን እስከ አዳርቃይ የአርማደጋን ዋልድባን ጨምሮ በወረራ ይዞ ይገኛል በዛ የነበሩትን ታሪካዊ ነገሮች እያጠፋ የጎጥ ሥሞችን ሁሉ በትግርኛ አጠራር በመቀየር ላይ ሲሆን ። በወገራ አውራጃ ላይ የወረረው መሬት ለትግራይ ክልል አንድ ዞን አስገኝቶላታል ። የትግራይ መስተዳድር ይህን ከወገራ አውራጃ ሰዎችን አፈናቅሎ በያዘው ምድር ላይ ከመሀል ትግራይ የመጡ ሰዎችን ባንዴ ብቻ ከግማሽ […]
