የኬንያው ፕሬዘዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በዛሬው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ ጓደኞቻቸውን ከአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አገሮቻቸውን እንዲያስወጡና ህብረቱም ለዚህ የሚሆን የመውጫ ስትራቴጂ እንዲነድፍ ጠይቀዋል፡፡ህብረቱም የኡሁሩን ፕሮፖዛል ያለምንም ማሻሻያ መቀበሉን አስታውቃቋል፡፡ ፕሬዘዳንት ኡሁሩ አጽንኦት በመስጠትም ለሚኒስትሮች ኮሚቴ ኃላፊነት ተሰጥቶ በሄግ ከሚገኘው አለም አቀፍ ፍርድ ቤት አፍሪካዊያን እንዲወጡ ይደረግ ዘንድ ወትውተዋል፡፡ አለም አቀፉን ፍርድ ቤት ልአላዊነታችንን ለማጥፋት […]Image may be NSFW.
Clik here to view.
Clik here to view.
