የኢትዮጵያ ህዝብ ሰቀቀን እና ሰቆቃ ተቆጥሮ አላልቅ አለ:: በአኝዋክ ብሄር ላይ የደረሰዉ የዘር ማጥፋት ወንጀል የአለም አቀፉን ፍርድ ቤት ትኩረት ስቦ ሳይጨርስ በጋምቤላ የሚደርሰዉ የዘር ማጥፋት ስራ አሁንም አገርሽቶበታል:: ወያኔ የምትመራዉ መንግስት አለም አቀፍ ማህበረሰብ ቢጮሁበትም : ኢትዮጵያዉያን በጋራ ቢጮሁበትም : የጋምቤላ ማህበረሰብ በተናጠልም በጋራም ቢጮህበትም የጋምቤላ ህዝብ ላይ የሚያደርሰዉን ሰቆቃ ቀጥሎበታል:: ወያኔ ህዝቡን አንዴ […]
