*አቶ የሺዋስ አሰፋ ለ7 ወራት በቤተሰቦቹ እንዳይጠየቅ መደረጉን ገልጹዋል *ዳንኤል ሺበሽ ጨለማ ቤት መታሰሩን ተናግሯል በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ከተከሰሱበት የሽብር ክስ ነጻ የተባሉትና አቃቤ ህግ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ የጠየቀባቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች በሳምንት ጊዜ ውስጥ ሁለት ቀጠሮዎች ተሰጥቷቸዋል፡፡ ዛሬ የካቲት 01/2008 ዓ.ም ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ከማረሚያ ቤት […]
