Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ለሱዳን መሬት ተቆርሶ መሰጠቱን የተቃወሙ የጎንደር ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ነዋሪዎች በደህንነቶች እየታፈኑ አድራሻቸው በመጥፋት ላይ ነው፡፡

$
0
0
ህወሓት ከዚህ ቀደም ማለትም በ2002 ዓ.ም ቆርሶ ለሱዳን የቸረውን መሬት ለማፅናትና ሌሎችን ተጨማሪ ሰፋፊና ለም መሬቶች ለመስጠት ውስጥ ለውስጥ እያደረገ የሚገኘውን እንቅስቃሴ የተቃወሙና አገርና ህዝብን የመሸጥ ስውር ደባቸውን ያጋለጡ በርካታ ወጣቶችና በህብረተሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ተደማጭነት ያላቸው ግለሰቦች በደህንነትና በታጠቁ ኃይሎች ታፍነው እየተወሰዱ ደብዛቸው እየጠፋ ነው፡፡ ታፍነው ተወሰወደው የት እንዳሉ የታዎቁት ሰዎችም ቢሆን በቤተሰብ እንዳይጠየቁ እገዳ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles