Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

“ኢትዮጵያዊቷ የ23 ዓመት ኩዌታዊ ወጣት ነፍስ አጠፋች ”ተባለ

$
0
0
ኢትዮጵያዊቷ የቤት ሰራተኛ የ23 ዓመቷን ፋጢማ የተባለችን ኩዌታዊ የአሰሪዋን ልጅ ገድላ ራሷን ለማጥፋት ስትሞክር በፖሊስ መያዟን የኩዌት መገናኛ ብዙሃን አስታውቀዋል ። ኩዌት ውስጥ አል አንድሉስ በተባለ መንደር ፈጸመች የተባለችው ኢትዮጵያዊት በጩቤ ግድያ ከፈጸመች በኋላ የራሷንም አንገት በመቁረጥ ባደረገችው ሙከራ በጸና ቆስላ በአሁኑ ሰአት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ሳባ በሚባል ሆስፒታል ህክምና በማግኘት ላይ መሆኗ ታውቋል ! […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles