አሁን ጎንደር ያለዉ እዉነታ በፍጥነት ተቀይሯል የድንበር ማካለሉን ሕገወጥነት አጥበቀዉ የሚዘክሩና የሚዋደቁ ህዝብን ያነሳሳሉ የተባሉ የጎንደር ጀግኖች በወያኔ ወታደራዊ ደህንነትና መረጃ ቅጥሮች እየታደኑ ይገኛሉ የተወሰኑ የጎንደር ገበሬዎችና አርበኞች በቅርብ ቀናት ዉስጥ ብቻ ታድነዉ በአለም አቀፍ ደረጃ አደገኛ ወደ ሆነዉ ፔን ፓልስ ( pene_pals ) ወደተባለዉ የሱዳኑ አሰቃቂ እስር ቤት ተወስደዉ የታሰሩ መሆኑን መረጃዎች ጠቁመዋል። በተለይም […]
